1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኤ ኤን ሲ መሪ ጄኮብ ዙማ ችሎት

ማክሰኞ፣ ሐምሌ 29 2000

ቀጣዩ የደቡብ አፍሪቃ ፕሬዚደንት የመሆን ዕድላቸው ከፍተኛ ነው የሚባሉት የደቡብ አፍሪቃ የገዢው የአፍሪቃውያን ብሄረተኞች ኮንግረስ - የኤ ኤን ሲ መሪ ጄኮብ ዙማ በሙስናና በማጭበርበር ወንጀል የተመሰረተባቸውን ክስ ለማሰረዝ ዛሬም ለሁለተኛ ቀን ፍርድ ቤት ቀርበው ነበር።

ጄኮብ ዙማ ከፍርድ ቤት ሲወጡ
ጄኮብ ዙማ ከፍርድ ቤት ሲወጡምስል AP

ብሄራዊው ዓቃቤ ህግ በዙማ ላይ በፒተርማሪትስቡርግ ላዕላይ ፍርድ ቤት የመሰረተው ክስ በፖለቲካ ምክንያት የተነሳሳ ነው በሚል የዙማ ጠበቆች ላቀረቡት ማመልከቻ ጉዳዩን ያዳመጡት ዳኛ ክሪስ ኒክልሰን መልሱን የፊታችን መስከረም ሁለት እንደሚሰቱ በማስታወቅ ችሎቱን ዘግተዋል።

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW