1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የእሥራኤል ፓርላማ ውሳኔና የተፈናቃይ ቤተ-እሥራኤላውያን እሮሮ፣

ማክሰኞ፣ ኅዳር 7 2003

የእሥራኤል ፓርላማ 8 ሺ ቤተ እሥራኤላውያንን ከኢትዮጵያ ወስዶ ለማሥፈር መወሰኑ ቢሰማም፤ አዲስ አበባ ውስጥ የሚገኘው የ አሥራኤል ኤምባሲ ዝርዝር

ምስል fotolia/Westa Zikas

መግለጫ ለመስጠት ፈቃደኛ አለመሆኑን ታደሰ እንግዳው የላከልን ዘገባ ያስረዳል። ተሰባስበው የሚጓዙበትን ጊዜ በመጠባበቅ ብዙ ዓመታት ያስቆጠሩ ቤተ እሥራኤላውያን በበኩላቸው ምሬት አዘል ቅሬታቸውን በማሰማት የእሥራኤል ፓርላማ ውሳኔ ፤ ተግባራዊ መሆን መቻሉ ያጠራጠራቸው ይመስላል።

ታደሰ እንግዳው

ተክሌ የኋላ

ሸዋዬ ለገሠ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW