1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የእርዳታ ድርጅቶች ጥሪ ለሶማልያ

ረቡዕ፣ መጋቢት 17 2000

በዛሪዉ እለት 40 ያህል የርዳታ ድርጅቶች፣ በጦርነት ፣ በምግብ እጥረት፣ በድርቅ፣ እንዲሁም በሰባዊ ቀዉስ ዉስጥ ያለችዉን ሶማልያ የአለም ህዝብ ትኩረት እንዲጥል ጥሪ ማቅረባቸዉን የብሪታንያዉ ግብረሰናይ ድርጅት ኦክስፋም አስታወቀ።

ምስል AP Graphics

እንደ ኦክስፋም ገለጻ አንድ ሚሊዮን ሶማልያዉያን በጦርነቱ ምክንያት ከቤት ንብረታቸዉ ተፈናቅለዋል። አዜብ ታደሰ በአፍሪቃዉ ቀንድ አካባቢ የ̎ Oxfam ከፍተኛ ባለስልጣን ሚስ Verity Johnson ን አነጋግራ ይህን አጠናቅራለች

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW