1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የእሳት አደጋ በፊንጫ ስኳር ማምረቻ

ማክሰኞ፣ መጋቢት 8 2007

በፊንጫ ስኳር ማምረቻ በደረሰው የእሳት አደጋ አንድ ሠራተኛ እሳቱን ለማጥፋት ባደረገው ሙከራ ሕይወቱ መጥፋቱ ተገለጠ። ሌሎች ሠራተኞችም በደረሰባቸው አደጋ በሕክምና ላይ እንደሚገኙ ተጠቅሷል።

Brasilien, Zuckerrohr
ምስል፦ picture-alliance/RiKa

በኢትዮጵያ የስኳር ኮርፖሬሽን የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ዘመድኩን ተክሌን የአዲስ አበባው ወኪላችን ጌታቸው ተድላ ኃይለጊዮርጊስ አነጋግሮ የሚከተለውን ዘገባ ልኮልናል።

ጌታቸው ተድላ ኃይለጊዮርጊስ

ማንተጋፍቶት ስለሺ

ተክሌ የኋላ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW