1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ለተፈችዎች የተደረገ አቀባበል

ረቡዕ፣ የካቲት 7 2010

እሥረኞቹ በተለይ ከቃሊቲ ማረሚያ ቤት ማረሚያ ቤት ቤተሰቦቻቸው ፖለቲከኞች እና ጋዜጠኞች በተገኙበት ሲወጡ ደማቅ አቀባበል ተደርጎላቸዋል።

Äthiopien Kaliti Gefängnis
ምስል DW/Y. Gebregziabher

ለተፈችዎች የተደረገ አቀባበል

This browser does not support the audio element.

ታዋቂ ፖለቲከኞች ጋዜጠኞች  እና የሙስሊም መፍትሄ አፈላላጊ ኮሚቴ አባላት የሚገኙባቸው በርካታ እሥረኞች ዛሬ ከቃሊቲ እና ከቅሊንጦ ተለቀዋል። እሥረኞቹ ቤተሰቦቻቸው ፖለቲከኞች እና ጋዜጠኞች በተገኙበት ከቃሊቲ ማረሚያ ቤት ሲወጡ ደማቅ አቀባበል ተደርጎላቸዋል። በስፍራው የተገኘው ወኪላችን ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር ዘገባ አዘጋጅቷል።
ዮሐንስ ገብረ እግዚአhሔር 
ኂሩት መለሰ
ሸዋዬ ለገሠ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW