1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የእስረኞች መፈታትና የአዉሮጳ ኅብረት ምላሽ 

ዓርብ፣ የካቲት 2 2010

የአውሮጳ ህብረት የኢትዮጵያ መንግሥት እስረኞችን በይቅርታ ለመልቀቅ መወሰኑን አዎንታዊ እርምጃ ሲል አወደሰ። በኢትዮጵያ የሚካሄደውን የፖለቲካ ተሀድሶንም እንደሚደግፍ አስታወቀ። ህብረቱ ከዚሁ ጎን ለጎን የተቃዋሚ ሰልፈኞች ጥያቄዎችም በውይይት እንዲፈታ አሳስበዋል። 

Symbolbild EU
ምስል Getty Images/AFP/D. Roland

Ber.( Brussel) Release of Political Prisoners - MP3-Stereo

This browser does not support the audio element.

 

የአውሮጳ ህብረት የኢትዮጵያ መንግሥት እስረኞችን በይቅርታ ለመልቀቅ መወሰኑን አዎንታዊ እርምጃ ሲል አወደሰ። በኢትዮጵያ የሚካሄደውን የፖለቲካ ተሀድሶንም እንደሚደግፍ አስታወቀ። የህብረቱ ቃል አቀባይ ካትሪን ሬይ ዛሬ ለዶቼቬለ በሰጡት አስተያየት ባለፉት ሳምንታት በሺህዎች የሚቆጠሩ እሥረኞች መፈታታቸው እንዲሁም ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ እና የተቃዋሚ ፓርቲ መሪ አንዷለም አራጌን ጨምሮ ሌሎችንም ታራሚዎች ለመፍታት መወሰኑ ትክክለኛ አቅጣጫን የሚያሳይ እርምጃ ነው ብለዋል ከዚሁ ጎን ለጎን የተቃዋሚ ሰልፈኞችን ጥያቄዎችም በውይይት እንዲፈታ አሳስበዋል። 


ገበያዉ ንጉሴ
አዜብ ታደሰ
ኂሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW