1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የእስረኞች መፈታት እና የአውሮጳ ሕብረት አስተያየት

ሐሙስ፣ ጥር 10 2010

ኢትዮጵያ የተፈረደባቸውና ክሳቸው የተቋረጠላቸው እስረኞችን፣ የተቃዋሚ የኦሮሞ ፌዴራሊስት ኮንግረስ በምህጻሩ ኦፌኮን ሊቀ መንበር ዶክተር መረራ ጉዲናን ጨምሮ ትናንት የለቀቀችበትን ርምጃ የአውሮጳ ሕብረት መልካም ሲል አሞገሰ።

Belgien Brüssel - EU-Kommission: Berlaymont-Gebäude in Brüssel im Schnee
ምስል DW/B. Riegert

የእስረኞች መፈታት እና የአውሮጳ ህብረት አስተያየት

This browser does not support the audio element.

እስረኞቹ መፈታታቸው ሀገራዊ መግባባትን ለመፍጠር እና የፖለቲካ ምህዳሩን ለማስፋት እንደሚረዳ የሕብረቱ ቃል አቀባይ ገልጸዋል።

ገበያው ንጉሤ

አርያም ተክሌ

ነጋሽ መሀመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW