1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የእስራት ብይን በቀድሞ የጋምቤላ ፕሬዚደንት እና ሌሎች ላይ

ረቡዕ፣ ሚያዝያ 19 2008

የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት 19ኛ የወንጀል ችሎት በሽብር ተግባር በተከሰሱ ሰባት ተከሳሾች ላይ ዛሬ ከሰባት እስከ ዘጠኝ ዓመት ፅኑ የእስራት ቅጣት በየነ። በብይኑ መሰረት፣ የቀድሞው የጋምቤላ ክልል ፕሬዚደንት አቶ ኦኬሎ ኦኳይ

Äthiopien Journalisten Martin Schibbye und Johan Persson
ምስል፦ AP

እና አቶ ዴቪድ ኦጁሉ በዘጠኝ ዓመት፣ ሌሎቹ አምስት ተከሳሾች ደግሞ በሰባት ዓመት እስራት እንዲቀጡ ታዞዋል። ብይኑ የተላለፈው የፀረ ሽብሩን ሕግ መሰረት አድርጎ ሳይሆን በመደበኛው የወንጀል መቅጫ ሕግ ነው፣ በዚህም ፍርድ ቤቱ ተከሳሾች ላይ ቀርቦ የነበረውን የሽብር ክስ ውድቅ አድርጓል። የተከሳሾች ጠበቃ አቶ አምሀ መኮንን በብይኑ አንፃር ይግባኝ እንደሚሉ ለዶይቸ ቬለ ገልጸዋል።


ዮሐንስ ገብረእግዚአብሔር
አርያም ተክሌ
ሂሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW