1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የእስር ማዘዣ ማመልከቻ በሱዳን መሪ አንጻር

ቅዳሜ፣ ሐምሌ 12 2000

ዓለም አቀፉ የጦር ወንጀል ተመልካች ፍርድ ቤት ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ ልዊስ ሞሬኖ ኦካምፖ ሰሞኑን በሱዳን ፕሬዚደንት ኦማር ሀሰን ኧል በሺር ላይ በጦር፡ በስብዕና አንጻር በፈጸሙትና በዘር ማጥፋት ወንጀል ፍርድ ቤቱ የእስር ማዘዣ እንዲያወጣ ያስገቡት ማመልከቻ በትልቆቹ የአውሮጳ ከተሞች የሚታተሙ ዕለታዊ ጋዜጦችን ልዩ ትኩረት አግኝቶ ነበር።

ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ ልዊስ ሞሬኖ ኦካምፖ
ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ ልዊስ ሞሬኖ ኦካምፖምስል dpa - Fotoreport
ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW