1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የነአቶበቀለ ገርባ የፍርድ ቤት ውሎ

ሐሙስ፣ መጋቢት 21 2009

የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት 19ኛ የወንጀል ችሎት የልደታ ምድብ በነአቶ በቀለ ገርባ ላይ ዓቃቤ ሕግ ያቀረበው የሲዲ ማስረጃ ወደ አማርኛ ተተርጉሞ እንዲቀርብ ድጋሚ አዘዘ። የትርጉሙን ስራ እንዲያከናውን የታዘዘው የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን ድጋሚ ትዕዛዝ እንዲጻፍለት ብይን አስተላልፏል።

Äthiopien Journalisten Martin Schibbye und Johan Persson
ምስል AP

Ber. AA(Bekele Gerbas Gerichtsanhörung) - MP3-Stereo

This browser does not support the audio element.

ዓቃቤ ሕግ ይህን ትዕዛዝ አለማክበሩ ስህተት መሆኑን ችሎቱ ዛሬ አስታውቆ፣ ለሚያዝያ ሁለት ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቶ ተበትኖዋል። የተከሳሽ ጠበቆችም ዓቃቤ ሕግ ስራውን በሚገባ ባለመስራቱ ደንበኞቻቸው ባፋጣኝ ፍትሕ የሚያገኙበትን መብታቸውን ተጋፍቷል ሲሉ ቅሬታቸውን ገልጸዋል።

ዮሐንስ ገብረእግዚአብሔር

አርያም ተክሌ

ሸዋዬ ለገሠ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW