የእነ አቶ አብዲ መሐመድ የፍርድ ቤት ውሎ
ረቡዕ፣ የካቲት 20 2011![Äthiopien Journalisten Martin Schibbye und Johan Persson](https://static.dw.com/image/15620891_800.webp)
ማስታወቂያ
ጠበቆች በበኩላቸው ፖሊስ ተከሳሾችን ማቅረብ ካልቻለ በጋዜጣ ታውጆ ወደ ቀጣይ ሥነስርዓት መሄድ ይገባል ሲሉ ተቃውመዋል። የአዲስ አበባው ዘጋቢያችን ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር በችሎቱ ተገኝቶ ተከታዩን አጭር ዘገባ ልኮልናል።
ጠበቆች በበኩላቸው ፖሊስ ተከሳሾችን ማቅረብ ካልቻለ በጋዜጣ ታውጆ ወደ ቀጣይ ሥነስርዓት መሄድ ይገባል ሲሉ ተቃውመዋል። የአዲስ አበባው ዘጋቢያችን ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር በችሎቱ ተገኝቶ ተከታዩን አጭር ዘገባ ልኮልናል።