1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የእነ አቶ አብዲ መሐመድ የፍርድ ቤት ውሎ

ረቡዕ፣ የካቲት 20 2011

የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት አራተኛ ወንጀል ችሎት በቀድሞው የሶማሌ ክልል ፕሬዝደንት በአቶ አብዲ መሐመድ መዝገብ የተከሰሱ 41 ሰዎችን ፖሊስ አፈላልጎ እንዲያቀርብ አዘዘ።

Äthiopien Journalisten Martin Schibbye und Johan Persson
ምስል፦ AP

«በተመሳሳይ መዝገብ የተከሰሱ 41 ሰዎች እንዲያቀርቡ ተጠየቀ»

This browser does not support the audio element.

 ጠበቆች በበኩላቸው ፖሊስ ተከሳሾችን ማቅረብ ካልቻለ በጋዜጣ ታውጆ ወደ ቀጣይ ሥነስርዓት መሄድ ይገባል ሲሉ ተቃውመዋል። የአዲስ አበባው ዘጋቢያችን ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር በችሎቱ ተገኝቶ ተከታዩን አጭር ዘገባ ልኮልናል።

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW