1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የእድገትና ለዉጥ ጉባኤና የተቃዋሚዎች አቋም

ሰኞ፣ ጥቅምት 1 2008

የኢትዮጵያ መንግሥት በቀጣይ አምስት አመታት ተግባራዊ ሊያደርጋቸው ባቀዳቸው ነጥቦች ላይ ጠቅላይ ሚኒስትር ሐይለማርያም ደሳለኝ ከተቃዋሚ ፓርቲ አባላት ጋር ዕርብ ዕለት ተወያይተዋል።

Äthiopien Ministerpräsident Hailemariam Desalegn
ምስል Getty Images

[No title]

This browser does not support the audio element.

በዚሁ ውይይት የተወሰኑት የፓርቲ አባላት ሌሎች ደግሞ ጨርሶ ላለመሳተፍ ወስነው አልተገኙም። የአዲስ አበባው ወኪላችን ዮሀንስ ገብረ እግዚአብሔር በዚሁ ስብሰባ የተሳተፉትን እና ያልተሳተፉትን ፓርቲዎች አስተያየት አጠያይቋል።

ዮሀንስ ገብረ እግዚአብሔር

ልደት አበበ

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW