1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኦህዴድ ውሳኔ እና የኦነግ አንጃዎች

ሐሙስ፣ የካቲት 1 2010

የተባበሩት የኦሮሞ ነጻነት ግንባር የተባለው አንድ አንጃ የኦህዴድን ጥሪ አውድሶ እንደሚቀለበለውም አሳውቋል። በሌላው የዞነግ አንጃ ደግሞ ውሳኔውን ጊዜ ለመግዛት የተወሰደ እና ትርጉም አልባ ሲል አጣጥሎታል።

Äthiopien Flüchtlinge vor ethnischer Gewalt
ምስል DW/J. Jeffrey

የኦህዴድ ውሳኔ እና የኦነግ አንጃዎች አስተያየት

This browser does not support the audio element.

የኦህዴድ ማዕከላዊ ኮሚቴ ከትናንት በስተያ ባሳለፈው ውሳኔ ከኦሮሞ ተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር ለመነጋገር ያስተላለፈው ጥሪ በውጭ ከሚገኑ ተቃዋሚ የቆሮሞ የፖለቲካ ፓርቲዎች ልዩ ልዩ አስተያየቶች እየተሰጡበት ነው። የተባበሩት የኦሮሞ ነጻነት ግንባር የተባለው አንድ አንጃ የኦህዴድን ጥሪ አውድሶ እንደሚቀለበለውም አሳውቋል። በሌላው የዞነግ አንጃ ደግሞ ውሳኔውን ጊዜ ለመግዛት የተወሰደ እና  ትርጉም አልባ ሲል አጣጥሎታል። ናትናኤል ወልዴ ከዋሽንግተን ዲሲ ዘገባ አሰናድቷል 
ናትናኤል ወልዴ
ኂሩት መለሰ 

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW