1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኦሎፍ ፓልመ ሽልማት ለኮንጎ ዶክተር

ማክሰኞ፣ ጥር 26 2001

በዴምክራቲክ ኮንጎ ተገደዉ የሚደፈሩ ሴቶች በስለት ወይ በጥይት ተጨማሪ ጉዳት በሆዳቸዉ የታችኛዉ ክፍል ላይ ይፈፀምባቸዋል።

...ሕፃኗ ሕፃን አዝላ...
...ሕፃኗ ሕፃን አዝላ...ምስል AP

የጥቃቱ ዓይነት እንደ አማፅያኑ ስልት ይለያያል። የዚህ ዓይነቱ ጥቃት ሰለባ ለሆኑ ሴቶች የህክም እርዳታ የሚያደርገዉ ሃኪም ቤት ከአስር ሺ በላይ ለሆኑት ህክምና አድርጓል። ሃኪም ቤቱን በማቋቋም ይህክምና ርዳታዉን እየሰጡ የሚገኙት ኮንጓዊዉ ዶክተር ዴኒስ ሙክዌጌ የጎርጎሮሳዊዉን 2008ዓ,ም የክብር ሽልማት ስዊድን ላይ ተቀብለዋል።

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW