1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኦሮሚያና የሶማሌ ግጭት እና ልዩ ፖሊስ

ማክሰኞ፣ መስከረም 2 2010

የኦሮሚያ መስተዳድር ባለሥልጣናት እንደሚሉት ለግጭቱ መባባስ ዋነኛዉ ተጠያቂ የሶማሌ መስተዳድር ያደረጃዉ ልዩ ፖሊስ የተባለዉ ታጣቂ ኃይል ነዉ።ልዩ ፖሊስ ከፍተኛ የሰብአዊ መብት ጥሰት ያደርሳል እየተባለ በመብት ተሟጋች ቡድናት ይወቀሳል

Angriff auf chinesische Ölarbeiter in Äthiopien
ምስል AP

የኦሮሚያና የሶማሌ ግጭት እና ልዩ ፖሊስ

This browser does not support the audio element.

የኦሮሚያ እና የሶማሌ መስተዳድሮችን በሚያዋስኑ ከተሞችና እና መንደሮች የሚካሔደዉ ደም አፋሳሽ ግጭት አሁንም ሁነኛ እልባት አልተበጀለትም።የሁለቱ መስተዳድሮች ባለሥልጣናት ግጭቱን ለማስቆም ይረዳል ያሉትን ሥምምነት ባለፈዉ ወር ተፈራርመዉ ነበር።ይሁንና ሥምምነቱ ግጭቱን ለማርገብ እስካሁን የተከረዉ ነገር የለም።የኦሮሚያ መስተዳድር ባለሥልጣናት እንደሚሉት ለግጭቱ መባባስ ዋነኛዉ ተጠያቂ የሶማሌ መስተዳድር ያደረጃዉ ልዩ ፖሊስ የተባለዉ ታጣቂ ኃይል ነዉ።ልዩ ፖሊስ ከፍተኛ የሰብአዊ መብት ጥሰት ያደርሳል እየተባለ በመብት ተሟጋች ቡድናት ይወቀሳል።የቶሮንቶዉ ዘጋቢያችን አክመል ነጋሽ ዝርዝር ዘገባ ልኮልናል

አክመል ነጋሽ

ነጋሽ መሐመድ

ኂሩት መለሰ

 

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW