1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኦሮሚያ ልዩ ጥቅም ረቂቅ ሕግና የተቃዋሚ ኦሮሞ ድርጅቶች አስተያየት 

ረቡዕ፣ ሐምሌ 5 2009

አራት የኦሮሞ የተቃዋሚ ፖለቲካ ድርጅቶች የኦሮሚያ ክልል በአዲስ አበባ ከተማ ላይ ያለውን ልዩ ጥቅም በተመለከተ ስለተዘጋጀዉ ረቂቅ ሕግ ያላቸውን አስተያየት የገለጹበትን ጽሑፍ አሰራጩ።

Stadtansicht von Addis Abeba Hauptstadt von Aethiopien
ምስል Imago/photothek

Ber.AA(Reac.of 4 Eth. Oromo opp.org.about the Oromia special interest) - MP3-Stereo

This browser does not support the audio element.

የተቃዋሚ ፓርቲዎቹ «በጫጫታ ታሪክ አይቀለበስም ሀቅም አይዳፈንም» በሚል ርዕስ ባወጡት ጽሑፋቸው ረቂቁ አዋጅ የኦሮሞን ሕዝብ ጥቅም እንዳላስከበረ አስረድተዋል።
ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ

አርያም ተክሌ

ሸዋዬ ለገሠ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW