1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኦሮምያዉ ግድያ በሰብዓዊነት ላይ የተፈፀመ ወንጀል ተባለ 

ዓርብ፣ ጥር 7 2013

የአርቲስት ሃጫሉ ሁንዴሳ ሞትን ተከትሎ በተለያዩ የኦሮምያ አካባቢዎች የተፈፀመዉ ግድያ ዘርን የማጥፋት ወንጀል አለመሆኑን የኢትዮጵያ የሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ገለፀ። ኮሚሽኑ ትናንት ባወጣዉ መግለጫ እና ለዶቼ ቬለ በሰጠዉ ተጨማሪ ማብራርያ በኦሮምያ የተፈፀመዉ ግድያ በሰብዓዊነት ላይ የተፈፀመ ወንጀል ነዉ ሲል ገልፆታል።

Logo Äthiopisches Menschenrechtskomitee in Deutschland

ዘርን የማጥፋት ወንጀል ሳይሆን በሰብዓዊነት ላይ የተፈፀመ ወንጀል ነዉ

This browser does not support the audio element.


የአርቲስት ሃጫሉ ሁንዴሳ ሞትን ተከትሎ በተለያዩ የኦሮምያ አካባቢዎች የተፈፀመዉ ግድያ ዘርን የማጥፋት ወንጀል አለመሆኑን የኢትዮጵያ የሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ገለፀ። ኮሚሽኑ ትናንት ባወጣዉ መግለጫ እና ለዶቼ ቬለ በሰጠዉ ተጨማሪ ማብራርያ በኦሮምያ የተፈፀመዉ ግድያ በሰብዓዊነት ላይ የተፈፀመ ወንጀል ነዉ ሲል ገልፆታል።

ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር 
አዜብ ታደሰ 
ኂሩት መለሰ 
 

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW