1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኦሮሞ ተወላጆች እና የኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት ተወካይ ውይይት በሪያድ

ሐሙስ፣ መጋቢት 28 2009

የኦሮሚያ ብሄራዊ ክልል መንግሥት ተወካዮች በሳውዲ ከሚገኙ የኦሮሞ ተወላጆች ጋር ውይይት አካሄዱ።  የክልሉ መንግሥት የኦሮሞ ሕዝባዊ ዴሞክራሲያዊ ድርጅት፣ በምህፃሩ፣ ኦ ሕ ዴ ድ የተመሰረተበትን 27ኛ ዓመት ምክንያት በማድረግ በተወካዮቹ አማካኝነት በሪያድ ባካሄደው ውይይት በዚያ ላሉት የኦሮሞ ተወላጆች ስለሀገራቸው በቂ መረጃ ለማቅረብ ሞክሯል።

Äthiopien Beker Shale, Vizepräsident des Oromia regional state
ምስል DW/S. Worku

M M T/ Ber. Riad(OPDO representatives discusse with Oromos in Saudi) - MP3-Stereo

This browser does not support the audio element.

የኦሮሞ ተወላጆች  ከኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ በክር ሻለ ጋር ከተወያዩባቸው አርዕስት መካከል በሀገር ውስጥ የታሰሩት የፓርቲ መሪዎች እና ደጋፊዎቻቸው ጉዳይ አንዱ ነበር።

ስለሺ ሽብሩ

አርያም ተክሌ

አዝብ ታደሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW