1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የኦሮሞ ነጻነት ፓርቲ ጥሪ 

እሑድ፣ ሐምሌ 4 2013

በኢትዮጵያ ውስጥ ሁሉን አካታች ምርጫ ዳግም እንዲደረግ የኦሮሞ ነጻነት ፓርቲ (ገዳ ቢሊሱማ) ጠየቀ፡፡

Äthiopien | Pressekonferenz der Gada Partei
ምስል፦ S. Getu/DW

This browser does not support the audio element.

በኢትዮጵያ ውስጥ ሁሉን አካታች ምርጫ ዳግም እንዲደረግ የኦሮሞ ነጻነት ፓርቲ (ገዳ ቢሊሱማ) ጠየቀ፡፡ ሰኔ 14 ቀን 2013 ዓ.ም በተለይም በኦሮሚያ የተደረገው ምርጫው በክልሉ የሚንቀሳቀሱትን ሁሉንም ፓርቲዎች ያላካተተ ነው ያለው ፓርቲው ገዢው ፓርቲ ለድርድር እና ውይይቶች መድረክ እንዲያመቻች ጠይቋል፡፡
የገዢው ብልጽሀግና ፓርቲ ኦሮሚያ ጽ/ቤት ቃልአቀባይ አቶ ታዬ ደንደዓ በበኩላቸው ከአምስት ዓመት በፊት ዳግም የሚደረግ ምርጫ አይኖርም ብለዋል፡፡
ስዩም ጌቱ

ልደት አበበ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW