1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የኦሮሞ ፊደራሊስት ኮንግረስ መግለጫ

ረቡዕ፣ ኅዳር 22 2008

የኦሮሞ ፊደራል ኮንግረስ የኦሮሞ ሕዝብን ማንነት ለመደፍጠጥ ያለመ ነዉ ያለዉን የአዲስ አበባ አጎራባች የኦሮምያ ማስተር ፕላን መንግሥት እንዲሰርዝ ጠየቀ።

Dr. Merera Gudina Addis Abeba Äthiopien Oromo Pressekonferenz PK
ምስል፦ DW/Y.Egziabhare


ስለዚሁ ጉዳይ የድርጅቱ ከፍተኛ አባላት ዛሬ አዲስ አበባ ላይ መግለጫ ሰተዋል። መግለጫዉን የተከታተለዉ የአዲስ አበባዉ ወኪላችን የክልሉን መንግሥት ምላሽ አካቶ ተከታዩን ዘገባ ልኮልናል።

ዮሀንስ ገ/እግዚአብሄር


አርያም ተክሌ
ሸዋዬ ለገሠ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW