የኦሮሞ ፌዴራላዊ ኮንግረስ ሊ/መንበር በጀርመን27 ጥር 2006ማክሰኞ፣ ጥር 27 2006የኦሮሞ ፌዴራላዊ ኮንግረስ ሊቀ መንበር፣ እንዲሁም፣ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ ሊቀ መንበር ዶክተር መረራ ጉዲና ደጋፊዎቻቸውን ለመጪው ምርጫ ለመቀስቀስ በወቅቱ በአውሮጳማገናኛዉን ኮፒ አድርግማስታወቂያ የስራ ጉብኝት በማድረግ ላይ ይገኛሉ። በዚሁ ጉብኘታቸው ወደ ጀርመን ጎራ ባሉበት ጊዜ የበርሊኑ ወኪላችን ይልማ ኃይለ ሚካኤል ስለ ኢትዮጵያ ጊዚያዊ ሁኔታ፣ ስለ ምርጫ ዝግጅት እና ከጥቂት ጊዜ በፊት « የኢትዮጵያ ፖለቲካ ምሥቅልቅል ጉዞ እና የሕይወቴ ትዝታዎች » በሚል ርዕስ ስላወጡት መጽሓፋቸው መልዕክት አነጋግሮዋቸል። ይልማ ኃይለ ሚካኤል አርያም ተክሌ ተክሌ የኋላ