የኦባማ የአፍጋኒስታን ጉብኝት20 መጋቢት 2002ሰኞ፣ መጋቢት 20 2002ስልጣን ከያዙ ወዲህ ለመጀመሪያ ጊዜ የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝደንት ባራክ ኦባማ ትናንት በአፍጋኒስታን ድንገተኛ ጉብኝት አድርገዋል።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግኦባማና ካርዛይምስል picture alliance / dpaማስታወቂያ እዚያ የሰፈረዉን የአገራቸዉን ጦርም ጎብኝተዋል። ኦባማ ከአፍጋኒስታን ፕሬዝደንት ሃሚድ ካርዛይ ጋ በነበራቸዉ ቆይታም አስተዳደራቸዉ ሙስናን እንዲዋጋ አሳስበዋል። በአፍጋኒስታን ምርጫ ተካሂዶ የመጭበርበር ትችት ከተሰነዘረ ወዲህ የሁለቱ አገራት ግንኙነት ቀዝቅዞ ቆይቷል። Nicole Markwald/ይልማ ኃይለሚካኤል ሸዋዬ ለገሠ ሂሩት መለሰ