1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኦብነግ ዝግጅትና ፍላጎት

ረቡዕ፣ የካቲት 13 2011

ግንባሩ «የመጀመሪያ ምዕራፍ» ባለዉ እርምጃዉ የቀድሞ ታጣቂዎቹን ማሰልጠኛ ጣቢያ አስገብቷል።በቃል አቀባዩ መግለጫ መሠረት ሠልጣኞቹ ከሶማሌ ክልል መስተዳድር ልዩ ኃይልና ከሌሎች የክልሉ የፀጥታ ኃይላት ጋር ይቀየጣሉ

Mitglieder der ONLF/Ogaden National Liberation Front
ምስል Getty Images/A.Maasho

(Beri.DD) ONLF´s Next move - MP3-Stereo

This browser does not support the audio element.

 የቀድሞዉ የኢትዮጵያ ሶማሌ አማፂ ቡድን የኦጋዴን ብሔራዊ ነፃነት ግንባር (ኦብነግ) ሥለወደፊት ፖለቲካዊ ሥራዉ ከኢትዮጵያ የፌደራልና ከሶማሌ ክልል ባለሥልጣናት ጋር እየተደራደረ መሆኑን አስታወቀ።የግንባሩ ቃል አቀባይ እንደሚሉት ግንባሩ «የመጀመሪያ ምዕራፍ» ባለዉ እርምጃዉ የቀድሞ ታጣቂዎቹን ማሰልጠኛ ጣቢያ አስገብቷል።በቃል አቀባዩ መግለጫ መሠረት ሠልጣኞቹ ከሶማሌ ክልል መስተዳድር ልዩ ኃይልና ከሌሎች የክልሉ የፀጥታ ኃይላት ጋር ይቀየጣሉ።ቃል አቀባዩ ማሰልጠኛ ጣቢያ የገቡትን የቀድሞ ታጣቂዎች ቁጥር መግለፅ አልፈለጉም።

 መሳይ ተክሉ 

ነጋሽ መሐመድ

ሸዋዬ ለገሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW