1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኦነግ እና የኦዴፓ ስምምነት 

ረቡዕ፣ የካቲት 6 2011

የኮሚቴው ፀሐፊ ለDW እንደተናገሩት ሠራዊቱ ወደ ካምፕ ሲገባም ችግር እንዳይገጥመው ከሚመለከታቸው አካላት ጋር መግባባት ላይ ተደርሷል። የኮሚቴው አባላት ለዚሁ ተግባር ከዛሬ ጀምሮ በ12 ዞኖች ወደሚገኙ 22 ወረዳዎች እንደሚሰማሩ የአባ ገዳዎች ህብረት ተናግሯል።

Äthiopien Friedensabkommen zwischen Oromo Democratic Party (ODP) und Oromo Liberation Front (OLF)
ምስል DW/Solomon Muchie

የኦነግ እና የኦዲፒ ስምምነት 

This browser does not support the audio element.

በተለያዩ አካባቢዎች የሚገኘው የኦሮሞ ነጻነት ግንባር (ኦነግ) ሠራዊት ከየካቲት አጋማሽ ጀምሮ ወደ ጦር ሠፈር (ካምፕ) ይገባል ተብሎ እንደሚጠበቅ የኦሮምያ መንግሥት እና የኦሮሞ ነጻነት ግንባር ኦነግ የእርቀ ሰላም የቴክኒክ ኮሚቴ አስታወቀ። የኮሚቴው ፀሐፊ ለDW እንደተናገሩት ሠራዊቱ ወደ ካምፕ ሲገባም ችግር እንዳይገጥመው ከሚመለከታቸው አካላት ጋር መግባባት ላይ ተደርሷል። የኮሚቴው አባላት ለዚሁ ተግባር ከዛሬ ጀምሮ በ12 ዞኖች ወደሚገኙ 22 ወረዳዎች እንደሚሰማሩ የአባ ገዳዎች ህብረት ተናግሯል። የኦነግ ሰራዊት ወደ ጦር ሠፈር የሚገባው ትጥቁን ለአባ ገዳዎች በማስረከብ ነው ተብሏል። የአዲስ አበባው ወኪላችን ሰሎሞን ሙጬ ዝርዝር ዘገባ አለው።

ሰሎሞን ሙጬ
ኂሩት መለሰ
ነጋሽ መሐመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW