1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኦ ብ ነ ግ መግለጫ፡ የኢትዮ ኤርትራ ድንበር ውዝግብ እና የኢትዮጵያ መንግስት አስተያየት

ሰኞ፣ ጥቅምት 25 2000

የኦጋዴን ብሄራዊ ነጻ አውጪ ግንባር፡ ኦ ብ ነ ግ በምስራቃዊ ኢትዮጵያ በኦጋዴን አካባቢ ከጥቂት ቀናት በፊት ባካሄደው ውጊያ ሁለት መቶ ሰባ የኢትዮጵያ መንግስት ወታደሮች መግደሉን አስታወቀ፣ በሌላ ዜና ደግሞ ኢትዮጵያና ኤርትራ በቅርቡ ጦርነት እንደሚከፍቱ አንድ ዓለም አቀፍ ድርጅት ገለጸ። ሁለቱን ዘገባዎች አርያም ተክሌ ያነጋገረቻቸው የኢትዮጵያ ማስታወቂያ ሚንስቴር ቃል አቀባይ አቶ ዘመድኩን ተክሌ ሀሰት ሲሉ አስተባብለዋል።

የኢትዮጵያ ወታደር በኢትዮ ኤርትራ ድንበር
የኢትዮጵያ ወታደር በኢትዮ ኤርትራ ድንበርምስል AP
ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW