1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የከሽፈው የአዉሮፕላን ጥቃት በአሜሪካ

ሰኞ፣ ታኅሣሥ 19 2002

ፕሬዝደንት ባራክ ኦባማ አስተዳደራቸዉ የአሸባሪዎችን ዝርዝር አያያዝንና የፍተሻ ስርዓቱን በሙሉ እንዲመረምር አዘዙ።

ከአደጋ ያመለጠው አዉሮፕላንምስል AP

ኦባማ ይህን ትዕዛዝ ያስተላለፉት ባለፈዉ ዓርብ አንድ ናይጀሪያዊ የአሜሪካን አዉሮፕላንን ለማፈንዳት ያደረገዉ ሙከራ ከከሸፈ በኋላ ነዉ። ናይጀሪያዊዉ በአሁኑ ሰዓት በአሜሪካን የደህንነት ኃይሎች ቁጥጥር ስር የሚገኝ ሲሆን ክስ ተመስርቶበታል። ተመሳሳይ መደናገጥ ያስከተለ ሌላ ክስተትም ትናንት መድረሱ እያነጋገረ ነዉ።

አበበ ፈለቀ /ሸዋዬ ለገሠ

ሂሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW