የኪርጊስታን ወቅታዊ ሁኔታ1 ሚያዝያ 2002ዓርብ፣ ሚያዝያ 1 2002በህዝባዊ አመፅ የተገለበጡት የኪርጊስታኑ ፕሬዝዳንት ኩርማንቤክ ባክየቭ ከሥልጣን የመውረድ ሀሳብ እንደሌላቸው አስታወቁ ። ሆኖም ህዝባዊው አመፅ ሲባባስ ከመዲናይቱ ከቢሽኬክ ለመውጣት የተገደዱት ፕሬዝዳንቱ ሥልጣን ከያዘው ከጊዜያዊው አስተዳደር ጋር ለመነጋገር ፈቃደኛ መሆናቸውን አስታውቀዋል ።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግምስል APማስታወቂያበሌላም በኩል የኪርጊስታን የሽግግር መንግስት በአመጹ የተገደሉትን ዜጎች ለማሰብ ከዛሬ ጀምሮ የሁለት ቀናት ሀዘን አውጇል ። ፕሬዝዳንቱን ለማውረድ በተካሄደው አመፅ የተገደሉት ዜጎች የቀብር ስነ ስርዓትም ዛሬ ተካሂዷል ። ሂሩት መለሰ ነጋሽ መሐመድ