የኪቤራ ማሻሻያ ዕቅድና የነዋሪዎቹ አስተያየት
ማክሰኞ፣ መጋቢት 14 2002ማስታወቂያ
ይሁንና እነዚህን መንደሮች ለማሻሻል የሚደረጉ ጥረቶች እንዲህ በቀላሉ የሚሳኩ አይደሉም ። ለምሳሌ በኬንያ ዋና ከተማ ናይሮቢ አንድ የድሆች ሰፈርን አፍርሶ የተሻሉ ቤቶች ለመስራት የወጣው ዕቅድ የገጠመው ፈተና በዚህ ረገድ ይጠቀሳል ። በኬንያ መንግስትና በተባበሩት መንግስታት ድርጅት እንደ ሰርቶ ማሳያ የተወሰደው ይህ ዕቅድ ግን በሰብዓዊ መብት ተሟጋቹ በአምነስቲ ኢንተርናሽናል እንደ ሰብዓዊ መብት ጥሰት ነው የታየው ።ጉዳዩን የተከታተለችው የዶይቼቬለዋ Antje Diekhans የዘገበችውን ሂሩት መለሰ አጠናቅራዋለች ።
ሂሩት መለሰ
ነጋሽ መሐመድ