1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የካርል ሃይንስ በም አደባባይና ጎዳና ምርቃት

ሐሙስ፣ ሰኔ 16 2003

ካለፉት በርካታ ዓመታት አንስቶ በኢትዮጵያ በምግባረ ሠናይ ተግባር ተሰማርቶ የሚገኘዉ ሰዎች ለሰዎች ወይም በጀርመንኛዉ Menschen für Menschen የተሰኘዉ ድርጅት መሥራችና የበላይ ጠባቂ ካርል ሃይንዝ በም አዲስ አበባ ላይ በስማቸዉ ጎዳናና አደባባይ ተሰየመላቸዉ።

ምስል Stiftung Menschen für Menschen

ከአፍሪቃ ኅብረት አንድ ነጥብ አምስት ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ መሆኑ በተገለጸዉ ስፍራም ግዙፍ ምስላቸዉ መቆሙን ታደሰ እንግዳዉ የላከዉ ዘገባ ያስረዳል። በም ሰዎች ለሰዎች በተኘዉ ድርጅታቸዉ አማካኝነትም፤ ሃምሳ ሺህ ካሬ ኪሎ ሜትር በሚሸፍን አካባቢ በመንቀሳቀስ በትምህርት፤ በጤና፤ በእርሻ፤ በተፈጥሮ ሃብት ጥበቃና በመሠረተ ልማት ግንባታ ከፍተኛ አስተዋፆኦ ማድረጋቸዉም በዘገባዉ ተጠቅሷል። ከዚህ ቀደም በስማቸዉ ተራራ መሰየሙ አይዘነጋም።

ታደሰ እንግዳዉ

ሸዋዬ ለገሠ

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW