የካቶሊክ ጳጳሳት ጉባኤ23 ሰኔ 2007ማክሰኞ፣ ሰኔ 23 2007የምሥራቅ አፍሪቃ የካቶሊክ አብያተ-ክርስቲያናት ጳጳሳት ማሕበር ኢትዮጵያ ዉስጥ በቅርቡ ጉባኤ እንደያሚያደርግ የጉባኤዉ አዘጋጆች አስታወቁ።የጉባኤዉ ተሳታፊዎችማገናኛዉን ኮፒ አድርግምስል DW/G. Tedla HGማስታወቂያ[No title]This browser does not support the audio element. ብዛት፤ ጉባኤዉ የሚደረግበት ትክክለኛ ዕለትና ሥፍራ ግን በግልፅ አልተነገረም።የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ጌታቸዉ ተድላ ሐይለ ጊዮርጊስ ዝርዝር ዘገባ የሚከተለዉን ልኮልናል። ጌታቸዉ ተድላ ሐይለ ጊዮርጊስ ነጋሽ መሀመድ ሸዋዬ ለገሠ