1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የካፋ ዞን ቦንጋ ከተማ ነዋሪዎች ስሞታ

እሑድ፣ ሰኔ 13 2013

በደቡብ ክልል ውሰጥ የሚገኙ 5 ዞኖች እና 1 ልዩ ወረዳን በአዲሱ የደቡብ ምዕራብ ክልል የሚያካልለው የሕዝበ ውሳኔ የድምጽ መስጫ ዕለት መተላለፉ እንዳሳዘናቸው ዶይቼ ቬለ ያነጋገራቸው የካፋ ዞን ቦንጋ ከተማ ነዋሪዎች ተናገሩ።

Äthiopien Bonga - Stadt im Südwesten
ምስል፦ Privat

የሕዝበ ውሳኔ ድምፅ መስጫ ዕለት መተላለፉ አሳዝኖናል

This browser does not support the audio element.

በደቡብ ክልል ውሰጥ የሚገኙ 5 ዞኖች እና 1 ልዩ ወረዳን በአዲሱ የደቡብ ምዕራብ ክልል የሚያካልለው የሕዝበ ውሳኔ የድምጽ መስጫ ዕለት መተላለፉ እንዳሳዘናቸው ዶይቼ ቬለ ያነጋገራቸው የካፋ ዞን ቦንጋ ከተማ ነዋሪዎች ተናገሩ። የዞኑ አስተዳደር በበኩሉ የዘገየው የምርጫ ቦርድ ውሳኔ ያሳዘነው ቢሆንም ምርጫው በሰላም እንዲጠናቀቅ ተቀብሎ ለጳጉሜው ሕዝበ ውሳኔ እንደሚዘጋጅ ገልጿል።

 

ታምራት ዲንሳ

አዜብ ታደሰ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW