1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኬንያ ፕሬዚዳንታዊ እና ምክር ቤታዊው ምርጫ መሸጋገረ

ሰኞ፣ ጥር 7 2004

የኬንያ ፕሬዚዳንታዊ እና ምክር ቤታዊው ምርጫ ወደ መጋቢት ወር እአአ 2013 ዓም እንዲሸጋገር የአገሪቱ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ወሰነ።

ህዝበ ውሳኔ በኬኒያ
ምስል AP

ምርጫው ተሻሽሎ በወጣው የሀገሪቱ ሕገ መንግሥት እንደተጠቀሰው በዚህ ዓመት ነሀሴ ወር መካሄዱ ቀርቶ ወደሌላ ጊዜ መሸጋገሩ፤ በርካታ ኬኒያውያንን እያስቆጣ ነው።

የኬንያ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንታዊ እና ምክር ቤታዊው ምርጫ ወደሚቀጥለው ዓመት መጋቢት ወር እንደሚገፋ ባለፈው ዓርብ ገልፆ፤ ምርጫው በዚህ ዓመት ቀደም ብሎ ሊካሄድ የሚችለው፤ ጣምራው መንግስት እንዲፈርስ ፕሬዚደንቱ እና ጠቅላይ ሚንስትሩ መስማማታቸውን በጽሑፍ ሲያስታውቁ ብቻ መሆኑን አመልክቶዋል።

ልደት አበበ

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW