የክረምቱ ወራት ዝናብ ያስከተለው የጎርፍ ማጥለቅለቅ አደጋ17 ነሐሴ 2002ሰኞ፣ ነሐሴ 17 2002የዘንድሮ የክረምት ወራት በማየሉ በርካታ የሀገሪቱ ወንዞች ሞልተው የጎርፍ ማጥለቅለቅ አደጋ ተከስቶዋል።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግምስል picture-alliance / dpaማስታወቂያ የማጥለቅለቁ አደጋ በተለይ የአፋር፡ የጋምቤላ ፡ የአማራ፡ የትግራይ እና የኦሮሙያ ክልሎችን እንደጎዳ የአደጋ መከላከልና ዝግጁነት መስሪያ ቤት መረጃ አሰባሰብ ክፍል ኃላፊ አቶ አክሎግ ለዶይቸ ቬለ ገልጸዋል። በጎርፉ ለተጠቁ አስቸኳይ ርዳታ እየቀረበ መሆኑን አቶ አክሎግ አክለው ገልጸዋል። ጌታቸው ተድላ ኃይለጊዮርጊስ አርያም ተክሌሂሩት መለሰ