1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የክረምቱ ወራት ዝናብ ያስከተለው የጎርፍ ማጥለቅለቅ አደጋ

ሰኞ፣ ነሐሴ 17 2002

የዘንድሮ የክረምት ወራት በማየሉ በርካታ የሀገሪቱ ወንዞች ሞልተው የጎርፍ ማጥለቅለቅ አደጋ ተከስቶዋል።

ምስል picture-alliance / dpa

የማጥለቅለቁ አደጋ በተለይ የአፋር፡ የጋምቤላ ፡ የአማራ፡ የትግራይ እና የኦሮሙያ ክልሎችን እንደጎዳ የአደጋ መከላከልና ዝግጁነት መስሪያ ቤት መረጃ አሰባሰብ ክፍል ኃላፊ አቶ አክሎግ ለዶይቸ ቬለ ገልጸዋል። በጎርፉ ለተጠቁ አስቸኳይ ርዳታ እየቀረበ መሆኑን አቶ አክሎግ አክለው ገልጸዋል።

ጌታቸው ተድላ ኃይለጊዮርጊስ

አርያም ተክሌ
ሂሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ
ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW