ፖለቲካየክረምቱ ዝናብ እና ከአየር ትንበያ መ/ቤት የቀረበ ቅድመ ጥንቃቄ12 ሐምሌ 2009ረቡዕ፣ ሐምሌ 12 2009በሚቀጥሉት ቀናት ቅጽበታዊ ጎርፍ ሊያስከትል የሚችል ዝናብ ሊጥል ስለሚችል ቅድመ ጥንቃቄ እንዲደረግ የኢትዮጵያ ብሔራዊ የአየር ፀባይ ትንበያ መስሪያ ቤት አስጠነቀቀ። የከተማ አስተዳደር ጽህፈት ቤቶች ጎርፍን ለመከላከል ይቻል ዘንድ ከወዲሁ የፍሳሽ ማስወገጃ ቱቦዎች እንዳይደፈኑ አስፈላጊውን ስራ ከወዲሁ ሊሰሩ እንደሚገባም ተገልጿል።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግምስል picture-alliance/dpaማስታወቂያBer. AA(Äthiopien Regenzeit und Maßnahmen gegen Flut) - MP3-StereoThis browser does not support the audio element.ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር አርያም ተክሌ አዜብ ታደሰ