1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

 የኮሌራና ኮሮና መከላከያ ክትባት በጋምቤላ

ማክሰኞ፣ መስከረም 25 2014

የክልሉ ጤና ቢሮ እንዳለዉ አዲስ በተጀመረዉ ዘመቻ ኮሌራ ይከሰትባቸዋል ተብለዉ በሚጠረጠሩ አካባቢዎች ለሚኖር 200 መቶ ሺሕ ሕዝብ በአፍ የሚወሰድ ክትባት እየተሰጠ ነዉ

Äthiopien Cholera-Impfung in Gambella
ምስል Alemnew Mekonnen/DW

200 ሺሕ ሕዝብ የኮሌራ መከላከያ ክትባት ይወስዳል

This browser does not support the audio element.


የጋምቤላ ክልላዊ መስተዳድር የኮሌራ በሽታን ለመከላከል አዲስ የክትባት ዘመቻ መጀመሩን አስታወቀ።የክልሉ ጤና ቢሮ እንዳለዉ አዲስ በተጀመረዉ ዘመቻ ኮሌራ ይከሰትባቸዋል ተብለዉ በሚጠረጠሩ አካባቢዎች ለሚኖር 200 መቶ ሺሕ ሕዝብ በአፍ የሚወሰድ ክትባት እየተሰጠ ነዉ።የጋምቤላ ክልል ኮሌራን ለመከላከል  ልዩ የክትባት ዘመቻ ሲከፍት የኮሮና ተሕዋሲ ስርጭት ግን በሕዝቡ ዘንድ ችላ መባሉን የክልሉ የጤና ቢሮ አስታዉቋል።

ዓለምነዉ መኮንን 

ነጋሽ መሐመድ

ሸዋዬ ለገሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW