1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኮምፒውተር ጠለፋ ወቀሳ

ረቡዕ፣ የካቲት 12 2006

በብሪታንያ በስደት የሚኖሩት አቶ ታደሰ ብሩ ከርሰሞ የኮምፒውተር ፕሮግራማቸውን ጠልፎብኛል የሚሉትን የኢትዮጵያን መንግሥት ተግባር የብሪታንያ ፖሊስ እንዲመረምር ጠየቁ።

Symbolbild Hacker Cyberkriminalität
ምስል Fotolia

አቶ ታደስ ትናንት በለንደን የፕራይቨሲ ኢንተርናሽናል መድረክ ላይ ነበር ይህንን ጥርጣሬአቸውን ይፋ ያደረጉት። የአቶ ታደሰን ወቀሳ የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚንስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ መሰረተ ቢስ ሲሉ አጣጥለውታል።

ድልነሳው ጌታነህ

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW