1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

 የኮሮና ተሕዋሲና የኢትዮ-ሱዳን ድንበር

ሐሙስ፣ መጋቢት 17 2012

ኢትዩጵያ እና ሱዳንን የሚያገናኙ ስድስት በሮች  መዘጋታቸውንና ጥብቅ ቄጥጥር እየተደረገ መሆኑንን የቤኒሻንል ጉሙዝ ክልል ኩሙኒኬሽን ጉዳዩች ቢሮ አስታወቀ፡

Sudanesische Flüchtlinge in Äthopien Kule Flüchtlingslager
ምስል፦ DW/Coletta Wanjoyi

የኮሮና ተሕዋሲ ስርጭትና የበኒሻንጉል መስተዳድር ዝግጅት

This browser does not support the audio element.

የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል  ኢትዩጵያ እና ሱዳንን የሚያገናኙ ስድስት በሮች  መዘጋታቸውንና ጥብቅ ቄጥጥር እየተደረገ መሆኑንን የቤኒሻንል ጉሙዝ ክልል ኩሙኒኬሽን ጉዳዩች ቢሮ አስታወቀ፡፡ በክልሉ በሚገኙ መጠለያ ጣቢያዎች የሠፈሩ ስደተኞችም እንዳይወጡና ባሉበት ሥፍራ ሆነው ድጋፍ እንደሚደረግላቸው የክልሉ ኮሙኒኬሽን ጉዳዩች ቢሮ ኃላፊ አቶ መለሰ በየነ ተናግረዋል፡፡በኒ ሻንጉል ጉሙዝ ርዕሠ-ከተማ አሶሳ ዉስጥ ቢያንስ አንድ ሰዉ በኮሮና ተሕዋሲ ተለክፏል መባሉ የከተማይቱ ነዋሪዎችን አስግቷል።

ነጋሳ ደሳለኝ 

ነጋሽ መሐመድ

ኂሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW