የኮንጎ መንግስት እና የአማፅያን ውይይት በናይሮቢ30 ኅዳር 2001ማክሰኞ፣ ኅዳር 30 2001የኮንጎ መንግስትና አማፅያን ለሁለተኛ ቀን ኬንያ ስብሰባ ተቀምጠዋል ።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግየኮንጎ ስደተኞችምስል APማስታወቂያየተባበሩት መንግስታት የኮንጎ ልዩ ልዑክ የቀድሞው የናይጀሪያ ፕሬዝዳንት ኦሊሴጉን ኦባሳንጆ ባሉበት የሚካሄደው የዚህ ስብሰባ ዓላማ ወደፊት ለሚካሄዱ ድርድሮች ህግና ደንቦች ማውጣት ነው