1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የወላይታ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ማስጠንቀቂያ

ቅዳሜ፣ ሰኔ 5 2013

በወላይታ ዞን በምርጫው ሂደት ላይ እየተፈጸሙ ነው ባሏቸው ስህተቶች ምክንያት መጪው ምርጫ ፍትሓዊ እና ዴሞክራሲያዊ ይሆናል ብለው እንደማያምኑ የወላይታ ብሔራዊ ንቅናቄ ወብን እና የወላይታ ሕዝብ ዴሞክራሲያዊ ግንባር ወህዴግ ዛሬ በጋራ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ አስታውቀዋል።

Äthiopien Klagen der Wolayta-Parteien zur Wahl
ምስል Yohannes Gbergzabiher/DW

የሁለቱ የወላይታ ተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎች መግለጫ እና አንድምታው

This browser does not support the audio element.

በወላይታ ዞን በምርጫው ሂደት ላይ እየተፈጸሙ ነው ባሏቸው ስህተቶች ምክንያት መጪው ምርጫ ፍትሓዊ እና ዴሞክራሲያዊ ይሆናል ብለው እንደማያምኑ የወላይታ ብሔራዊ ንቅናቄ ወብን እና የወላይታ ሕዝብ ዴሞክራሲያዊ ግንባር ወህዴግ ዛሬ በጋራ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ አስታውቀዋል። ፓርቲዎቹ እንዳሉት ሁኔታው ካልታረመ በምርጫው የመሳተፋቸውን ጉዳይ እንደሚያጤኑ ገልጸዋል። የዞኑ የምርጫ ቦርድ ጽ/ቤት በበኩሉ በምርጫ ሂደቱ ላይ የተጠቀሱ ችግሮች እንዳሉ አምኖ ፤ ለችግሩ ገዢውን ፓርቲ እና ተፎካካሪዎችን ተጠያቂ አድርጓል።

ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር
ታምራት ዲንሳ
 

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW