1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የወሲብ ቅሌት በጀርመን ካቶሊካዊት ትምሕርት ቤቶች

ረቡዕ፣ የካቲት 17 2002

የጀርመን ካቶሊካዊት ቤተ-ክርስቲያን መምሕራንና ቀሳዉስት የቀድሞ ተማሪዎቻቸዉን አስገድደዉ መድፈራቸዉ መጋለጡ የሐገሪቱን የካቶሊክ ምዕመን አሁንም እያነጋገረ ነዉ።

ሊቀ ጳጳስ ሮበርት ሶሊችምስል፦ picture alliance / dpa
ከአንድ መቶ አርባ የሚበልጡ የቀድሞ የካቶሊክ መንፈሳዊ ትምሕርት ቤት ተማሪዎች በመምሕሮቻቸዉና በየትምሕር ቤቶቹ ሐላፊዎች መደፈራቸዉን አጋልጠዋል።የጀርመኑ የካቶሊክ ቤተ-ክርስቲያን ሊቀ ጳጳስ ሮበርት ሶሊች ቀሳዉስቱ ላደረሱት በደል በይፋ ይቅርታ ጠይቀዋል።ይቅርታዉ በቂ አይደለም የሚሉ ወገኖች ቤተ-ክርስቲያኒቱ ለተበዳዮቹ ካሳ መክፈል አለባት እያሉ ነዉ።የበርሊኑ ወኪላችን ይልማ ሐይለ ሚካኤል ዝር ዝር ዘገባ አለዉ። ይልማ ሐይለ ሚካኤል ,ነጋሽ መሀመድ ሂሩት መለሰ
ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW