የወሲብ ቅሌት በጀርመን ካቶሊካዊት ትምሕርት ቤቶች
ረቡዕ፣ የካቲት 17 2002ማስታወቂያ
ከአንድ መቶ አርባ የሚበልጡ የቀድሞ የካቶሊክ መንፈሳዊ ትምሕርት ቤት ተማሪዎች በመምሕሮቻቸዉና በየትምሕር ቤቶቹ ሐላፊዎች መደፈራቸዉን አጋልጠዋል።የጀርመኑ የካቶሊክ ቤተ-ክርስቲያን ሊቀ ጳጳስ ሮበርት ሶሊች ቀሳዉስቱ ላደረሱት በደል በይፋ ይቅርታ ጠይቀዋል።ይቅርታዉ በቂ አይደለም የሚሉ ወገኖች ቤተ-ክርስቲያኒቱ ለተበዳዮቹ ካሳ መክፈል አለባት እያሉ ነዉ።የበርሊኑ ወኪላችን ይልማ ሐይለ ሚካኤል ዝር ዝር ዘገባ አለዉ። ይልማ ሐይለ ሚካኤል ,ነጋሽ መሀመድ ሂሩት መለሰ