1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የወሲብ ጥቃት ክሶችና ቫቲካን

ዓርብ፣ መጋቢት 17 2002

የካቶሊክ ቤተክርስቲያን አንዳንድ የእምነት አባቶች ፈፅመዋል የሚባለዉን የወሲብ ቅሌት ያጋለጠዉን የ "New York Times" ን ዘገባ ቫቲካን አስተባበለች።

ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ቤኔዲክት 16ኛምስል፦ AP

ጋዜጣዉ የአሁኑ የቤተክርስቲያኒቱ ሊቀ ጳጳሳት ቤኔዲክት 16ኛ የያኔዉ ካርዲናል ዮሴፍ ራትዚንገር በዊስኮንሰን ግዛት በሚላዉኪ አገረ ስብከት ስለተፈፀመዉ የወሲብ ጥቃት መፈፀሙን እያወቁ ሸፋፍነዉ መቆየታቸዉን ያትታል። በተጠቀሰዉ ስፍራ 200፤ በጣሊያን ደግሞ 67 ፅሙማን ልጆች የወሲብ ጥቃቱ ሰለባዎች መሆናቸዉ እየተነገረ ነዉ።

ሸዋዬ ለገሠ

ነጋሽ መሐመድ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW