የወንጌል ዓለም ሁሉ ቤተክርስትያን ሠራተኞች መታሠር 4 ጥር 2004ዓርብ፣ ጥር 4 2004የወልዲያ ፖሊስ ሁለት ራሱን የወንጌል ዓለም ሁሉ ቤተክርስትያን ብሎ የሚጠራ የክርስትና ሀይማኖት ዘርፍ ሐዋርያውያን ሠራተኞችን አሠረ።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግምስል dapdማስታወቂያ ቤተክርስትያኒቷ እሥረኞቹ ባስቸኳይ እንዲፈቱ ስትጠይቅ፡ ፖሊስ ጉዳዩን ለዓቃቤ ሕግ ማስተላለፉን ገልጾዋል። ዩሐንስ ገብረእግዚአብሔር ዮሐንስ ገ//እግዚአብሔር ነጋሽ መሐመድ