1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የወጣቶች መድረክ

ዓርብ፣ ሐምሌ 22 2003

በዛሬው የወጣቶች መድረክ መሰናዶዋችን በረሀብ ለተጎዳው የህብረተሰባችን ክፍል በራስ ተነሳሽነት ዕርዳታ ለማሰባሰብ ከተነሳሱ ወጣቶች መካከል ከአስተባባሪዎቹ አንዱን አነጋግረናል። ወጣቶቹ በማህበራዊ የመገናኛ ዘርፍ፤ ማለትም ኢንተርኔት ውስጥ ፌስ ቡክ በተሰኘው ገፅ ላይ ነው የተሰባሰቡት።

በረሀብ ለተጎዱ ወገኖቻችን
በረሀብ ለተጎዱ ወገኖቻችን

በረሀብ ለተጎዱ ወገኖቻችን በምን መልኩ እንድረ ስላቸው በሚለው ሀሳብ ላይ ወጣቶቹ በዛው በፌስቡክ ላይ ክርክር ካደረጉ በኋላ ጊዜያዊ ኮሚቴ አቋቁመው መንቀሳቀስ ጀምረዋል።ከአስተባባሪው ጋር አብረን ቆይታ እናደርጋለን።

ማንተጋፍቶት ስለሺ

ሒሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW