1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የወጣቶች ስልጠናና እና ጂ አይ ዜድ

ሰኞ፣ ሰኔ 19 2009

የጀርመን የቴክኒክ ተራድኦ ድርጅት GIZ ወጣት ተማሪዎች በስፖርት ዘርፎች መሰልጠን እና በግብረ ገብ ክህሎት መታነጽ አለባቸዉ በሚል እየሠራ ይገኛል። ለዚህም ከሚመለከታቸዉ ተቋማት ጋር ኢትዮጵያ ዉስጥ እየሠራ ነዉ።

GIZ Logo
ምስል picture alliance/dpa

Beri. AA (GIZ & Sports and Youth training) - MP3-Stereo

This browser does not support the audio element.

በአዲስ አበባ በተግባረ ዕድ ትምህርት ቤት ቅጥር ግቢ ዉስጥ ከሰሞኑ የስፖርት መገልገያ መሣሪዎች ስልጠና እና የኳስ ሜዳም ሰርቶ በማጠናቀቅ አስረክቧል። የፕሮጀክቱን አላማ በማስመልከት ከአዲስ አበባዉ ወኪላችን ተከታዩን ዘገባ ልኮልናል።

ጌታቸዉ ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ

ሸዋዬ ለገሠ

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW