1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የወጣቶች ስደት በትግራይ መበራከቱ

ረቡዕ፣ ጥቅምት 26 2012

የትግራይ ክልል ወጣቶች በሕገወጥ መንገድ የሚያደርጉት ስደት ተባብሶ መቀጠሉ ተገለፀ። ክልሉ የሠራተኛ እና ማኅበራዊ ጉዳይ ቢሮ ይህ የስደት ጉዳይ ለክልሉ መንግሥት አሳሳቢ ሆኖ መቀጠሉን ያመለክታል።

Äthiopien - Krise in Tigray
ምስል፦ DW/M. Hailesselassie

«ሥራ ማጣት ዋናው ምክንያት ነው»

This browser does not support the audio element.

 የክልሉ ሠራተኞና ማሕበራዊ ጉዳይ ቢሮ መረጃ እንደሚያመለክተው ባለፈው ዓመት ብቻ 19 ሺህ ዜጎች ከትግራይ ተነስተው ወደ ዓረብና አውሮጳ ሃገራት በሕገወጥ ድንበር አቋርጠው ተጉዘዋል።  የወጣቶች ስደት ዋነኛ ምክንያት ሥራ አጥነት መሆኑም ተገልፅዋል። የክልሉ የሠራተኛ እና ማኅበራዊ ጉዳይ ቢሮ ይህ የስደት ጉዳይ ለክልሉ መንግሥት አሳሳቢ ሆኖ መቀጠሉን ያመለክታል። ከመቀሌ ሚሊየን ኃይለ ሥላሴ ዝርዝር ዘገባ ልኮልናል።

ሚሊየን ኃይለ ሥላሴ

ሸዋዬ ለገሠ

ነጋሽ መሐመድ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW