የወጣቶች አለም4 መጋቢት 2005ረቡዕ፣ መጋቢት 4 2005«ስራ ስላልመረጥኩ ነው» አማኑኤል የማታማገናኛዉን ኮፒ አድርግማስታወቂያ አማኑኤል የማታ ኢትዮጵያ ውስጥ በተለያዩ አካባቢዎች በመንገድ ግንባታ ስራ ተሰማርቶ ይገኛል። ከዚህም ሌላ የስራ ፍቅር እንዳለው ይናገራል። ከአማኑኤል የማታ ጋ ያደረግነውን ሙሉ ጭውውት ከድምፅ ዘገባው ያገኙታል። ልደት አበበ ሒሩት መለሰ