1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የዉኃና የንፅሕና መጠበቂያ አቅርቦት በዉቅሮ

ዓርብ፣ መጋቢት 2 2008

የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የተለያዩ ተቋማት በድርቅ በተጎዱ አካባቢዎች ጨምሮ በገጠር እና በከተሞች አካባቢ ንፁሕ የመጠጥ ዉኃ እና የንፅሕና መጠበቂያ አገልግሎትን ለማዳረስ እየሠሩ ይገኛሉ።

Äthiopien Wokro Wokro Tigray ( children members of the Clean Club)
ምስል DW/G. Tedla

[No title]

This browser does not support the audio element.

ከእነዚህ መካከል አንዱ የሆነዉ የተመ የሕፃናት አድን ድርጅት UNICEF ጋዜጠኞችን ጋብዞ በትግራይ ክልል በዉቅሮ ከተማ አካባቢ በዚህ ረገድ ያከናወናቸዉን ተግባራት አስቶብኝቷል። ከዚህም ሌላ በትምህርት ቤት ዉስጥ ከዉኃ አቅርቦቱ እና ንፅሕና መጠበቂያዉ ጋር በተያያዘ በተለይ ለሴቶች የንፅሕና አጠባበቅ ልዩ ዝግጅት መደረጉን አካባቢዉን የጎበኘዉ ዘጋቢያችን ጌታቸዉ ተድላ ኃይለጊዮርጊስ በዘገባዉ ገልጿል።

ጌታቸዉ ተድላ ኃይለጊዮርጊስ

ሸዋዬ ለገሠ

ነጋሽ መሐመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW