1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኢትዮጵያ የኑኬሌር ጣቢያ ግንባታ

ሐሙስ፣ መጋቢት 6 2010

የዉጪ ጉዳይ ሚንስቴር ቃል አቀባይ አቶ መለሰ ዓለም ዛሬ በመደበኛ ጋዜጣዊ መግለጫቸዉ ከኑክሌር ጣቢያ ግንባታዉ በተጨማሪ የኢትዮጵያ እና የጅቡቲን ግንኙነት፤ የበርበራ ወደብ አጠቃቀምን እና ዉዝግቡን በሚመለከትም ማብራሪያ ሰጥተዋል።

Äthiopien Außenministerium Meles Alem
ምስል DW/Y. Egziabher

(Beri.AA) MoF PC - MP3-Stereo

This browser does not support the audio element.

የኢትዮጵያ መንግሥት  ከሩሲያ ጋር በተመባበር ሊያስገነባዉ ያቀደዉ የኑክሌር ጣቢያ ለሠላማዊ የኃይል ማመንጪነት ብቻ  እንደሚዉል የኢትዮጵያ ዉጪ ጉዳይ ሚንስቴር በድጋሚ አስታወቀ።የዉጪ ጉዳይ ሚንስቴር ቃል አቀባይ አቶ መለሰ ዓለም ዛሬ በመደበኛ ጋዜጣዊ መግለጫቸዉ ከኑክሌር ጣቢያ ግንባታዉ በተጨማሪ የኢትዮጵያ እና የጅቡቲን ግንኙነት፤ የበርበራ ወደብ አጠቃቀምን እና ዉዝግቡን በሚመለከትም ማብራሪያ ሰጥተዋል።ጌታቸዉ ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ ጋዜጣዊ መግለጫዉን ተከታትሎት ነበር።

ጌታቸዉ ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ

ነጋሽ መሐመድ

ሸዋዬ ለገሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW