የኢትዮጵያ የኑኬሌር ጣቢያ ግንባታ
ሐሙስ፣ መጋቢት 6 2010![Äthiopien Außenministerium Meles Alem](https://static.dw.com/image/41031928_800.webp)
ማስታወቂያ
የኢትዮጵያ መንግሥት ከሩሲያ ጋር በተመባበር ሊያስገነባዉ ያቀደዉ የኑክሌር ጣቢያ ለሠላማዊ የኃይል ማመንጪነት ብቻ እንደሚዉል የኢትዮጵያ ዉጪ ጉዳይ ሚንስቴር በድጋሚ አስታወቀ።የዉጪ ጉዳይ ሚንስቴር ቃል አቀባይ አቶ መለሰ ዓለም ዛሬ በመደበኛ ጋዜጣዊ መግለጫቸዉ ከኑክሌር ጣቢያ ግንባታዉ በተጨማሪ የኢትዮጵያ እና የጅቡቲን ግንኙነት፤ የበርበራ ወደብ አጠቃቀምን እና ዉዝግቡን በሚመለከትም ማብራሪያ ሰጥተዋል።ጌታቸዉ ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ ጋዜጣዊ መግለጫዉን ተከታትሎት ነበር።
ጌታቸዉ ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ
ነጋሽ መሐመድ
ሸዋዬ ለገሰ