የዊኪሊክስ ዘገባና ኢትዮጵያ1 ጳጉሜን 2003ማክሰኞ፣ ጳጉሜን 1 2003የመንግሥታት ሚስጥራዊ መረጃዎችን እየጮለገ ለሕዝብ የሚያጋልጠዉ ዊኪሊክስ የተሰኘዉ አምደ መረብ ሰሞኑን የኢትዮጵያ መንግሥት ባለሥልጣናት በድብቅ ያሉና ያደረጉትን የሚያጋልጡ መረጃዎችን አትሟል።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግምስል picture alliance/dpaማስታወቂያለሁለተኛ ጊዜ የወጣዉ መረጃ የኢትዮጵያ ባለሥልጣናት ሥለሚከተሉት የፖለቲካ መርሕ፥ ሥለሚፈፅሙት የሠብአዊ መብት ረገጣና ከዩናይትድ ስቴትስ ባለሥልጣናት ጋር ያደረጉትን ዉይይትና ሌላም ተያያዥ ጉዳዮችን የሚያጋልጥ ነዉ። የበርሊኑ ወኪላችን ይልማ ሐይለ ሚካኤል ጎላ ያሉትን መረጃዎች ተመልክቶ የላከልን ዘገባ አለ። ይልማ ኃይለሚካኤል ሸዋዬ ለገሠ ነጋሽ መሐመድ