የውኃ እጥረት በድሬዳዋ5 ሰኔ 2006ሐሙስ፣ ሰኔ 5 2006የድሬዳዋ ከተማ ነዋሪዎች በየቀኑ የውኃ አቅርቦት ችግር እንደሚያጋጥማቸው በመማረር ገልጸዋል። ችግሩ መኖሩን እንደተገነዘበው ያመለከተው የከተማይቱ አስተዳደር የሕዝቡን ችግር ለማቃለል የሚያስችል ርምጃ መውሰድ መጀመሩን አስታውቋል።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግምስል APማስታወቂያ እንደ ከተማይቱ አስተዳደር ጽሕፈት ቤት ባለሥልጣን ማብራሪያ፣ ለከተማይቱ የውኃ አቅርቦት ችግር በዘላቂነት መፍትሔ ለማስገኘትም አንድ የ570 ሚልዮን ብር ፕሮዤ ተነቃቅቶ እየተካሄደ ነው። ዮሐንስ ገብረእግዚአብሔር አርያም ተክሌ ሸዋዬ ለገሠ